Skip to main content

Posts

Showing posts from December 15, 2013

ትናንት 05/04/2006 ዓ.ም.የግጥም መድብል ....

አስገራሚ ገጠመኞች የተስተዋሉበት የግጥም መድብል ምርቃት ትናንት 05/04/2006 ዓ.ም. በልዩ ሁኔታ በኢትዮጲያ  ወመዘክር አዳራሽ ተፈፀመ፡፡

ጥበብን፤ እውነትን፤ ፍቅርን፤ ኢትዮጲያን መታሰቢያ ያደረገ የግጥም...........

እንሆ ጥበብን፤ እውነትን፤ ፍቅርን፤ ኢትዮጲያን መታሰቢያ ያደረገ የግጥም መድብል ትናንት በአዲሰአበባ ቤተመዛግብትና ወመዘክር አዳራሽ በአስገራሚ ስነስርዓት ተመረቀ፡፡