Skip to main content

Posts

ሲሞት ያልገደለን…

     ሞቱን የገደለ አንድ ሰው ተገኘ ጭቆናን ረግጦ በልዕልና የናኘ     ሲታሰር   ያስፈታ ሲለቀቅ የፈታ     ሲሞት ያልገደለ ሲነሳ ይበረታ! ይልክልን ይሆን መንፈሱን መፅናኛ እምነቱን ፅናቱን ትዕግስቱን ስለእኛ አይጠረጠርም-ዛሬም ትላንትና መንፈሱ አብሮን አለ ሲያጀግን- ሲያፅናና የሮቢን ባህታዊ - እነሱ እነደሚሉን- የጥቁር ሰብዓዊ አካልን መንፈስን በአንድ አስተባብሮ ነፃነት ያወጀ በህገ-ተፈጥሮ ከኢየሱስ ቀጥሎ ሚስጥር የነገረን እውነትን በተግባር ቀምሶ ያስተማረን ማንዴላ ሕያው ነው በመኖሩ ያኖረን ሲሞት ያልገደለን፡፡ ተስፋዬ ዋቅቶላ 27/03/2006 ዓ/ም ናዝሬት-ኢትዮጵያ

የሷ ሱስ

የወደዷትን ልጅ እያወዳደሱ እያሞጋገሱ እንዲህ እያስደነሱ፤ ልፍታ ልተው ቢሏት እንኳንስ ፍቅሯና አይለቅህም ሱሱ! tsenawoo

ፍቅር በአርጩሜ!

ያኔ ትምህርት ቤት ቀለሙን ስንቀልም፣ ስሌት ስናሰላ ሰይንስ ስንጠበብ፣ አይናችን ሲገለጥ ሁሉን ስንካን፣ ፍቅርን ዝም አሉን የኛ መምህር፡፡ ትዝ ይለኛል ያኔ.... የክፍሌ ተማሪ ፍቅር ብታሲዘኝ፣ አይናፋርነጸቷ ዝምታዋ ቢያመኝ፣ ፍቅረሯ አያማለለ መማሩ ቢሳነኝ፣ ትዝ ይለኛል ያኔ.... ቃላት አውጣጥቼ ደብዳቤ መፃፌ፣ ባማሩ ቃላቶች ወደድኩሽ ማለቴ፤ ግና ምን ይሆናል.... ወድጃለሁ ብዬ ሃሳቤን በገለፅኩ፣ እሰልፉ መሃል ላይ ባርጩሜ ተገረፍኩ፡፡ መቼ በዚህ ብቻ.... እንደወንጀለኛ ፍርድ እንዳጎደለ፣ ማፍቀሬ ተወራ ጉድ እየተባለ፡፡ መቼ በዚህ ብቻ.... የአርጩሜው መዘዝ ስር አየሰደደ፣ ፍቅር በአርጩሜ ከኔ ተዋሀደ፡፡ ይመስገነው ዛሬ ሴትን አልጠይቅም፣ የማፍቀሩን ፀጋ ነፃነት አላውቅም፣ ሰጠየቅ እሺ እንጂ እኔ አልጠይቅም፡፡ እኔ!?.... ምን በወጣኝ! - እኔ አልጠይቅም፣ እኔ!?.... በስመአብ!! - እኔ አልጠይቅም፣ እኔ!?.... እማማ ትሙት - እኔ አልጠይቅም፡፡ 1981 ዓ.ም. — ናዝሬት በመስፍን ገብሬ ወንዳፍራሽ (ቅንጣት 2005 ዓ.ም.)

Model School 'Literature day' launched yesterday

On a recital of Artist Wogayehu Nigatu, the well known actor who made the Haddis Alemayehu 'Fikir Eskemekabir' live in the minds of all Ethiopian nationalists; mind it was on the date he was buried, Hidar 05, 19___; Mesfin Gebre has started a new literature stage where many young Ethiopian would learn to care for their art work. Mesfin Gebre, on his way to publicize his Poetry; 'Kintat', an Amharic poem book meaning a drop or fine,  has held an open day of the literature day in Adama/ Nazareth town. School of sadan has provided a regular stage to be hold every Thursday, 10:30-1:00 am, Ethiopian time.

'My nationality'

™û|Âá¿­Œ{...............( ፪ ) አደባባይ ቆሜ አላፊ አግዳሚ ሳይ ወሬ ጠኔ ይዞኝ ሟች ባገኝ ወይ ገዳይ፣ ወገን ባህር ማዶ ሲሰቃይ ‘ሰማለሁ እዚህ ለሆድ ቁርጠት፣ሲባትል አያለሁ ጉሮሮዬን ትቼ እኔ አገር እጠርጋለሁ የት እንዳለሁ ማወቅ ማመን ፈልጌያለሁ “ እህህ “ እሚል ባገኝ “ ለምን “ ልል ዝያለሁ ኮምቡጦር ስር ሆኜ በ “ ኢ “ ፣ በ “ ት “ ፣ በ “ ዮ “ …እጎለጉላለሁ፤፤ ወገኔን ታዘብኩት ላሯሯጠው ሲሮጥ አቅሉን እንደሳተ ህሊናው ሲናወጥ ሁሉን ሆዱ እስኪፈጅ ሁሉንም ተውኩለት፤ ይልቅ ጨከንኩና… ወሬ መፍጠር ባይችል እኔ ልፈጥርለት እሱ የራቀውን ኮረንቲ ያዝኩለት ራሴን በራሴ በእሳት ለኮስኩለት ለካስ በርዶት ኖሮ ተሰብስቦ ሞቆኝ ወሬዬን ኮምኩሞ እሳቴን አዳፍኖ፣ከነመፈጠሬ-ከነሞቴም ረሳኝ “ ኢትዮጵያዊነቴ “ ፣ የዚያን ጊዜ ገባኝ ከዚያች ቀን ጀምሮ ዜግነትም የለኝ ማነው ምፀተኛ የኔ ሰው የሚለኝ በሞቴ ሞቼለት በቁም ያልገደለኝ፡፡ (ለሰማዕቱ መምህር የኔሰው ገብሬ እና በሳዑዲ ፖሊሶች ለተገደሉ ሃበሾች፡፡) ©ተስፋዬ ዋ.2006 ዓ/ም                     ethopianwoo.blogspot.com

Yared Kebede, Cinematographer (Young pupil dressed culturally, taken from Holy Thrinity Cathedral school)

Voice of Africa; empowering self esteem

May 25, 2013             As dreamed to have achieved the greatness of Africa every nation shall take part an adhesive self development of thinking, working, saving and serving. No desperate movement of individual, small group and, or clan interest shall be recorded in the coming Africa. African shall learn to really stand together. Since the beginning, all the world noted   how potentially resourceful Africa was. The strong power of the western interest scrambled the continent for years and had employed varies tying techniques to lame the nation so that the invaders keep on sipping raw materials and human resources. As far as most African countries are concerned, ethnicity and poor administration have been playing a vital role in the sluggish growth of the continent in contrary to the fast emerging new technologies and understanding of human rights. Civil war and corruption have been the most dominant power ...